EAR

አዲስ ነገር

Sunday, 7 February 2016

ዚካ ቫይረስ - የሰላቢ እጆች የህዝብ ቅነሳ ሴራ


ዘርአዳዊት -ኢትዮጵያ























ዚካ
 ቫይረስ የፍላቪቪርዳ ቫይረስ ቤተሰብ ሲሆን በቀን በኤደስ(Aedes) ትንኝ ንክሻ ይተላለፋል።በሰው ልጅ የሚያደርሰው ህመም የዚካ ትኩሳት፣ዚካ ወይም የዚካ በሽታ ይባላል።ቫይረሱ ለመጀመርያ ጊዜ የተገኝው 1947 ..  አፍሪካዊት ሃገር ዩጋንዳ በቪክቶርያ ሃይቅ አካባቢ ዚካ በሚባል ደን ላይ በሚኖሩ ዝንጀሮዎ በሮክፊለርፋውንደሽን በተደረገ ሙከራ ነበር። የቫይረሱ  ስያሜም ከዚህ ደን የተወሰደ ነው።አፍሪካውያን የምዕራባውያን የቤተ ፈተና በሽታዎች መሞከርያና የሴራቸው ተጠቂ መሆናቸው ይታወቃል።እስከ 2007.. የህክምና ተመራማሪዎች ቫይረሱ 14 ሰዎች ላይ ብቻ መከሰቱ አረጋግጠዋል።በሰው ላይ በሽታው የታየው ግን በናይጀርያ ሰዎች ላይ 1968 .. ነበር።የዚካ
ቫይረስ ባብዛኛው የሚከሰተው በምድራችን ቅናት ከአፍሪካ  እስከ ኤስያ ባሉ ሃገራት ላይ ነው።2014 እ.ጎ.አ ላይ ግን ወደ ምስራቃዊ የሰላማዊ ውቅያኖስ ፈረንሳይ ፖሊነስያ 2015 እ.ጎ.አ ላይ ደግሞ ወደ ሜክሲኮ፣መካከለኛ አሜሪካና ካሪብያን በወረርሽኝ መልኩ ተስፋፋ።የዚካ ቫይረስ ከብጫ ትኩሳት፣ደንጉ፣የጃፓን ኢንሰፋሊቲስና ከምዕራብ ናይል ቫይረሶች ጋር ተመሳሳይ ነው።መድሃኒትም ሆነ ክትባት የላቸዉም።


ሰላቢ እጆች(ኢሊሙናቲ) አንድ የአለም መንግስትን መመስረት የመጨረሻ ዕቅዳቸው ሲሆን ይህንን ለማስፈጸምም የአለም ህዝብን 90 በመቶ መቀነስ ይፈልጋሉ።ይህም የተለያዩ ሰው ሰራሽ የሆኑ ሰነ-ሂዎታዊ የጦር መሣርያዎች (bio weapons)  የሆኑ በሽታዎችን በመፍጠር ህዝብን በመግደል ለመቀነስ (depopulation) ይሞክራሉ።በያዝነው ክፍለ ዘመን እንኳን የኤድስና ኢቦላ በሽታዎች በማምረት ብዙ ሰው ለመግደል ችለዋል።በተመሳሳይ የዚካ ቫይረስ በመልቀቅ ይህንን ሰይጣናዊ ተግባራችው ለማሳካት እየተንደረደሩ ነው። የዚካ ቫይረስ የሚያስተለሉፉ ትንኞችም በቤተ ሙከራ በዘረ መል ምህንድስና ለዚህ አላም ማለትም በሽታውን ለማስተላለፍ የተሰሩ የተባዙ  ናቸው።እንደ የኤድስ በሽታ የዚካ ቫይረስ በሽታም የቤተ ሙከራ ውጤት በመሆኑ የመብት ማስከበርያ ሰነድ(patent) ያለው ነው።

ይህ ሰነድም ዋነኛው የሰላቢ እጆች(ኢሊሙናቲ) አንቀሳቃሽ ከሆነው ዴቪድ ሮክፊለር እጅ ነው።ሮክፊለር ያገኝው የመብት ማስከበርያ ሰነድ(patent)  1947 እ.ጎ.አ የዚካ ቫይረስ ከተለቀቀበት ጊዜ ጀምሮ ነው።ዴቪድ ሮክፊለር ከ13ቱ የኢሊሙናቲ የደም ሃረግ ቤተሰብ አንዱ ነው።

የዚካ ቫይረስ በሽታ በጾታዊ ግንኝነትና ከእናት ወደ ያልተወለደ ልጅ ይተላለፋል።ትኩሳት፣ የአካላት መገጣጠምያ ስቃይ፣የአይን መመረዝ በህፃናት ላይ የጭንቅላት ማነስ ምልክቶቹ ናቸው።የአለም ጤና ድርጅት (WHO) ጥር 2016 እ.ጎ.አ የዚካ ቫይረስ በሽታ የአስቸኳይ ጊዜ አደጋ መሆኑ አውጇል።የኢሊሙናቲ ቀኝ እጅ የሆነው ይህ ድርጅት የአለምን ህዝብ ሽብር ውስጥ በመክተት አለመረጋጋት በማስፈን ድብቅ ዕቅዳችው ማስፈጸምያ ነው።የዚካ ቫይረስ በሽታ ማስተላለፍያ የሆኑት ትንኞች ላይ የተሰራው የዘረ መል ምህንድስና እቅድ በቢልና መሊንዳ ጌትስ ፋውንደሽን የገንዘብ ድጋፍ ነው።ይህ የቢል ጌትስ ድርጅት የበጎ አድራጎት ስም እንደሽፋን ቢጠቀምም ድብቁ ስራው ግን የኢሊሙናቲዎች ዕቅድ ማስፈጸምያ ነው።ቢልና መሊንዳ ጌትስ ፋውንደሽን በበጎ አድራጎት ስም በሃገራችን ኢትዮጵያም በክትባትና ሌሎች በበጎ አድራጎት ሽፋን ድብቅ ሴራው እንደምያስፈጽም እናውቃለን።