EAR

አዲስ ነገር

Tuesday, 2 January 2018

ሃገረ አሜሪካ ፣ ሽብርና የእስልምና እምነት


ዘርአዳዊት -ኢትዮጵያ

በሥላሴ አምሳል በተፈጠረው ማንኛውም ሰው የእግዚአብሔር ፍጡር እንደመሆኑ ምንም አይነት ጥላቻ የለኝም። ይህ ግን እንዳስመስል አያስገድደኝም። ትክክል ያልሆነውን ነገር ትክክል አይደለም ብሎ ከመናገር አያግደኝም። በስይጣናዊ ዘዴ በተሸፈነው የህወሓት በዲሞክራሲ ስም የሚደረግ የመቻቻል ስብከት ፈጣጣ እውነት እንድንደብቅ በማስመሰል እውነቱ እንድንቀብር መደረግ አይቻልም።
‹‹ከወዳጆችህ ጋር ብቻ ሳይሆን ከጠላቶችህም ጋር እንኳ ሳይቀር በሰላም ኑር፤ ነገር ግን እንዲህ የምልህ ካንተ ከግል ጠላቶችህ ጋር እንጂ ከእግዚአብሔርና ከቤተ ክርስቲያን ጠላቶች ጋር አይደለም፡፡››  

                                                                   ---አንድ ገዳማዊ አባት 

ዳግማዊት ባቢሎን የሆነቺው ሃገረ አሜሪካ የአለማችን ቀንደኛዋ አሸባሪ ነች። የሽብር ተግባርዋም በሮማ ካቶሊክ ቤተ እምነት የተመሰረተው የእስልምና እምነት ሽፋን ትፈጽማለች። ለዚህ ምክንያቱም የእስልምና ሃይማኖት መሰረት የሆነው ቁርዓንና ሓዲስ ምቹ መንገድ የጠረገላት ይመሥላል። እስቲ ለአብነት ጥቂት የቁርዓንና የሓዲስ ጥቅሶች እንመልከት።


The prophet said:- i have been made victorious with terror

"ነቢዩ ሙሐመድ እንዲህ አሉ:- ሰዎችን በማሸበር አሸናፊ እንድሆን ተደርጌአለሁ ! "

--- (ሳሒሕ ቡኻሪ 4; 52; 220)

Believers who sit home and those who go out for jihad in Allah's cause are not equal

"ቤታቸው የሚቀመጡ ሙስሊሞችና በአላህ መንገድ  የሚወጡ(የሚዋጉ) እኩል አይደሉም! "

--- (ሷሒሕ ሙስሊም 40, 20, 46,76)

"አላህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና! ባገኛችኋቸው ስፍራ ሁሉ ግደሏቸው! ካወጧችሁም ስፍራ አውጧቸው! ... የከሐዲዎች(ክርስቲያኖች) ቅጣት እንደዚህ ነው"

--- (ሱራ 2:190-191)


No comments: