✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ
ቢል ጌትስ ልዩ እና ተፈጥሯዊ የሆነችውን የኢትዮጵያዊ ዶሮን አጠቃት!
‹ዊንዶውስ› ቢል ጌትስ ለምን የኢትዮጵያዊውን ኢዩጀኒስት አክራሪ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሓኖምን የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ አድርጎ አስቀመጠው? ዶ/ር ቴዎድሮስ 'ዋ!' ብለናል።
ማይክሮሶፍት ቢል ጌትስ ለምንድነው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምግብ በሆነው የዶሮ ወጥ ላይ ያተኮረው?
“ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” + Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)
በሰሜን ኢትዮጵያ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታትና ዛሬም እንደሚያደርጉት 'የተባይ መከላከያ'፣ 'የአረምና አንበጣ ማጥፊያ' እያሉ መርዛቸውንና ኑክሌራቸውን ይረጫሉ፣ አየሩንና ውሃውን ይበክላሉ፣ ጦርነት ይቀሰቅሳሉ፣ ሕዝባችንን፣ ከብቶቻችንን ፣ ዶሮዎቻችንን፣ ሰብሎቻችንን፣ ዛፎቻችንንና ሰብሎቻችንን ሁሉ ይጨርሳሉ፣ ረሃብ ያመጣሉ፣ ሕዝቡን ያዳክማሉ የሞቱትን እና የተራቡትን ወገኖቻችን ፎቶዎች ለመላው ዓለም ያስተዋውቃሉ፤ ከዚያም፤ “ኡ!ኡ!” እንርዳችሁ፤ ግን ችግራችሁን እንፈታላችሁ ዘንድ የ”እኛን” ዶሮዎች እና እንቁላሎች፣ የእኛን ስንዴና በቆሎ ብሉ” በማለት የ 666ቱን ምልክታቸውን በሕዝባችን ዘረ መል ውስጥ ይቀብራሉ።
በተለይ የኢትዮጵያን ዶሮና እንቁላል አደገኛ ሁኔታ በሚመለከት የዓይን ምስክርነቴን በተለያዩ ጽሑፎችና ተንቀሳቃሽ ምስሎች ላለፉት አሥራ አራት ዓመታት ሳቀርብ ነበር፤ ይህ ጉዳይ እያንዳዳችንን በዕለታዊ ኑሯችን በጽኑ የሚመለከተን አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
ሃምበርገርና ጃንክ የለመደው ወገን ግን ተገቢውን ትኩረት እየሰጠው አይደለም። ወሬውና ትኩረቱ ሁሉ ኢትዮጵያዊ ወንድ ከሆነ ተግባር ይልቅ 'እንትና ይህን ተናገረ!' ብቻ ነው! ወሬ ብቻ! ኢትዮጵያውያንን ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት አንድ በአንድ በመጨፍጨፍ ላይ ያለው ጋላ-ኦሮሞ የኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ቀንደኛ ጠላት መሆኑን ተገንዝቦ ይህን አረመኔ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ሆ ብሎ በመፋለም ፈንታ በድንቁርና እና በግትርነት 'ዐምሕራ ፣ ትግራዋይ' ተባብለው ሕዝባችንን ለመከራና ስቃይ አጋለጡት፣ ሕዝባችንን ከሁሉም አቅጣጫ እየጨረሰብን፣ እያኮላሸብንና ለስደት እያበቃን መሆኑን በውል በመገንዘብ እነ ግራኝን በቶሎ በእሳት በመጥረግ ፈንታ ዛሬም እዬዬ ብቻ ሆኗል። እንዴት አንድ ብልህ አባት መሪ ይጠፋል?! ትውልዱ ምን ያህል በምናምኑ ቢበከል ነው ይህን ያህል አሕዛባዊ ባሕርይ የያዘው?! ወይንስ ከባዱ ኃጢዓታቸው እንደ ቃዔል አሳውሯቸዋል?! እጅግ በጣም ያሳዝናል።
መስከረም ፰ ቀን ፣ ፳፻፲፮ ዓ/ም
No comments:
Post a Comment